16ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ
የኤች አይ ቪ ፓዘቲቭስ በጎ አድራጎት ማህበራት ህብረት ለጤና እና ልማት (NAPHAD) 16ኛዉ መደበኛ የጠቅላላ ጉባኤ መጋቢት 18/2013 ዓ.ም በዳንግላ ከተማ ያካሄደ ሲሆን በጉባኤዉም የሚከተሉትን አጀንዳዎች በመገምገም አጽድቋል
- የስራ አመራር ቦርድ የ2020 ዓመታዊ የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት እና የ2021 ዓመታዊ ዕቅድ
- የህብረቱ የ2020 ዓመታዊ የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት
- የህብረቱ የ2020 ዓመታዊ የኦዲት ሪፖርት
- የህብረቱ የ2021 ዓመታዊ እቅድ
በመጨረሻም ጉባኤዉ ሲያገለግሉ የነበሩ የህብረቱ የቦርዶ አባላትን ስለነበራቸዉ አስተዋጾ የምስክር ወረቀት የሰጠ ሲሆን በተጨማሪም ተጨማሪ የዉጭ አካትን የቦርድ አባል ሆነዉ እንዲሰሩ ከተወያየ በኋላ በማስጸደቅ ጉባኤዉ ተጠናቋል፡፡
Executive Director Message
Network of Charitable Associations of HIV Positives for Health and Development (NAPHAD) was established on April 8, 2005 as Network of Charitable Societies of HIV Positives Associations in Amhara (NAP+) following the impacts of HIV/ADIS
Community Led-Monitoring (CLM) Project
Project Title: Improving Quality of HIV Service Delivery and Client outcome by Engaging Communities in Identifying Data Driven Solutions in Awi Zone Selected Woredas in 5 HF's.
HIV/AIDS situation in Ethiopia still remains being developmental challenge that needs strengthened and all rounded multi-sectoral response Despite the increased access to ART in Ethiopia as well as Amhara, PLHIVs still encounter barriers to optimal care at